ከሰአታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በሀገራቱ መካከል ዘላቂ ሰላም ለማስፍን በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ለመምከር የሚመጣው ልዑክ አባለት በከፊል ታወቁ::
የልዑካን ቡድኑ አባላት የማነ ገብረአብ የፕሬዘዳንት ኢሳያስ አፍወርቂ አማካሪና የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ’ ፣ ኦስማን ሳለህ የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ፣ አርአያ ደስታ በአፍሪካ ህብረት የኤርትራ አምባሳደርን ያካትታል ተብሏል:: #ETV
ከሰአታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በሀገራቱ መካከል ዘላቂ ሰላም ለማስፍን በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ለመምከር የሚመጣው ልዑክ አባለት በከፊል ታወቁ::
የልዑካን ቡድኑ አባላት የማነ ገብረአብ የፕሬዘዳንት ኢሳያስ አፍወርቂ አማካሪና የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ’ ፣ ኦስማን ሳለህ የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ፣ አርአያ ደስታ በአፍሪካ ህብረት የኤርትራ አምባሳደርን ያካትታል ተብሏል:: #ETV