የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ ዛሬ ከቦንብ ጥቃት አመለጡ

የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ዛሬ ከቦንብ ጥቃት አመለጡ፣ 132 ዜጎች ቆስለዋል፡፡ ሌላ አንድ መሞታቸውን ተገልጿል፡፡