ሴናፍ ዋቁማ ነቀምት የተወለደች ሲሆን፣ በኢትዮጵያ የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 21 ጎሎችን በማሰቆጠር ኮከብ ግብ አግቢ እና የ2011 ውድድር ዓመት ኮከብ ተጫዋች ተብላ የተሸለመች እግር ኳሰኛ ነች።…