ባሳለፍነው ቅዳሜ ምሽት ታግተው የነበሩ 21 የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መለቀቃቸውንና ሌሎች 6 ተማሪዎችን ለማስለቀቅ እየተሠራ መሆኑን የጠቅላይ ሚንስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ተናግረዋል። ይሁን እንጅ የተለቀቁት እነማን ናቸው? የት ናቸው? መቼ ተለቀቁ? አጋቾቹስ? የሚለው መልስ ያላገኘ ጉዳይ ሆኗል።…
ባሳለፍነው ቅዳሜ ምሽት ታግተው የነበሩ 21 የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መለቀቃቸውንና ሌሎች 6 ተማሪዎችን ለማስለቀቅ እየተሠራ መሆኑን የጠቅላይ ሚንስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ተናግረዋል። ይሁን እንጅ የተለቀቁት እነማን ናቸው? የት ናቸው? መቼ ተለቀቁ? አጋቾቹስ? የሚለው መልስ ያላገኘ ጉዳይ ሆኗል።…