“ቃል ወድቀን የነበርነውን እኛን ለማንሳት እንደወረደ፣ መንፈስ ቅዱስም ሕሊናችንን ለመውቀስ ለፍርድ ወረደ” በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ

ቀሲስ አስተርአየ ወቅቱን አስመልክተው በንሳስ ደብረ ሳዕል መድኃኔዓለም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አውደ ምህረት ላይ ለምዕመናኑ ያቀረቡት ትምህርት ሁሉም ቢሰማው የየራሱን ግንዛቤና ትዝብት እንዲወስድ ይረዳል ብለን ስላመን ከዚህ በታች አቀረብንላችሁ።