ዛሬ ባህር ዳር ከተማ ውስጥ በተካሄደዉ የአፍሪቃ ዋንጫ ማጣሪያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን የኮትዲቯር ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድንን 2 ለ 1 አሸነፈ።