የቅማንት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ መሪ በወቅታዊ ጉዳይ

በአማራ ክልል አከባቢ ያለውን ግጭት በሚመለከት በቅማንትና በአማራ ህዝብ መካከል የሚካሄድ ነው እየተባለ የሚገለፀው ትክክል አይደለም ሲሉ የቅማንት ዴሞክራስያዊ ፓርቲ ምክትል የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ መሆናቸውን የገለፁልን አቶ ይርጋ ተሻገር አስገንዝበዋል።…