አዲሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና አሰራር አዋጅ ሥራ ላይ እንዳይውል ለሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት እና ለፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጥያቄ መቅረቡ ተሰማ፡፡