የሶማሌ ክልል የቀድሞ ፕሬዚዳንት ፍ/ቤቱ ነፃም ገለልተኛም አይደለም አሉ

የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ጉዳያቸውን የሚመረምረውን ፍ/ቤት ነፃም ገለልተኛም አይደለም ሲሉ ተናገሩ፡፡