በጆሀንስበርግ ከፖሊስ ጋር በተፈጠረ ግጭት ”1200 ኢትዮጵያዊያን” መታሰራቸው ተነገረ

በደቡብ አፍሪካ የንግድ መዲና ጆሀንስበርግ ልዩ ስሙ ጂፒ አካባቢ በንግድ ሥራ ላይ በተሰማሩ ኢትዮጵያዊያንና በፖሊስ መካከል በተፈጠረ ግጭት ”1200 መታሰራቸውን” ነዋሪዎች ለቢቢሲ ገልፀዋል።…