በባርነት ከመሸጥ የተረፉት 64 ኢትዮጵያዊያን

ከዘመናት በፊት በባርነት ሊሸጡ ሲወሰዱ በእንግሊዝ ጦር ተርፈው ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ስለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ሰምተው ያውቃሉ? ታሪክ ተመራማሪዋ ሳንድራ ሼልስ ስለእነዚህ ሰዎች ህይወትና ታሪክ በሚያወሳው መጻህፏ በዝርዝር ጽፋለች። እኛም ከዚህ ታሪክ የሚከተለውን ቀንጭበንለታል።…