[የዛሬ 43 ዓመት ገደማ ነው። ሀሊማ ሀሰን በ20ዎቹ እድሜ ክልል የምትገኝ ወጣት ሳለች ከአጋሯ ጋር ልጅ ወለዱ። ሀሰን የሚባል። ጥንዶቹ ብዙም ባይጣጣሙም ሁለተኛ ልጅ ወለዱ። ኑኑ ተባለ። ኑኑ አሁን የሚጠራው ማንስ ክላውዘን ተብሎ ነው። ሀሊማ ታሪኳን እንዲህ አካፍላናለች።] BBC Amharic
https://www.bbc.com/amharic/49027647
[የዛሬ 43 ዓመት ገደማ ነው። ሀሊማ ሀሰን በ20ዎቹ እድሜ ክልል የምትገኝ ወጣት ሳለች ከአጋሯ ጋር ልጅ ወለዱ። ሀሰን የሚባል። ጥንዶቹ ብዙም ባይጣጣሙም ሁለተኛ ልጅ ወለዱ። ኑኑ ተባለ። ኑኑ አሁን የሚጠራው ማንስ ክላውዘን ተብሎ ነው። ሀሊማ ታሪኳን እንዲህ አካፍላናለች።] BBC Amharic
https://www.bbc.com/amharic/49027647