ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ የኤርትራ የሥራ ጉብኝታቸውን አጠናቀቁ

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በኤርትራ ያደረጉትን የሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ዛሬ ተመልሰዋል።