ሐሙስ በሐዋሳ ከተማ ተቀስቅሶ ወደ ሌሎች የሲዳማ ዞን አካባቢዎች የተዛመተው ሁከት ከባድ የንብረት ውድመትን ማስከተሉ የተረጋገጠ ሲሆን በሰው ላይ የደረሰ ጉዳትን በተመለከተ እስካሁን ከገለልተኛ አካል የተረጋገጠ አሃዝ አልተገኘም።…
ሐሙስ በሐዋሳ ከተማ ተቀስቅሶ ወደ ሌሎች የሲዳማ ዞን አካባቢዎች የተዛመተው ሁከት ከባድ የንብረት ውድመትን ማስከተሉ የተረጋገጠ ሲሆን በሰው ላይ የደረሰ ጉዳትን በተመለከተ እስካሁን ከገለልተኛ አካል የተረጋገጠ አሃዝ አልተገኘም።…