የአማራ ክልል ስፖርት ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ እማኛው ይግዛው ለ«DW» እንደገለጹት ዛሬ 4 ውድድሮች የተካሄዱ ሲሆን በ15 ኪሎ ሜትር ታዳጊ ሴቶች አንድ ኢትዮጵያዊትና አንድ ኤርትራዊት በተወዳደሩበት የብስክሌት ግልቢያ እትዮጵያ ወርቅ ስትወስድ ኤርትራ ደግሞ የብር ሜዳሊያ ወስዳለች።…
የአማራ ክልል ስፖርት ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ እማኛው ይግዛው ለ«DW» እንደገለጹት ዛሬ 4 ውድድሮች የተካሄዱ ሲሆን በ15 ኪሎ ሜትር ታዳጊ ሴቶች አንድ ኢትዮጵያዊትና አንድ ኤርትራዊት በተወዳደሩበት የብስክሌት ግልቢያ እትዮጵያ ወርቅ ስትወስድ ኤርትራ ደግሞ የብር ሜዳሊያ ወስዳለች።…