-
- Member+
- Posts: 8565
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
በአስገድዶ መድፈር ወንጀሎች በኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ የያዘችው ክልላችን ትግራይ መንፈሳዊ ትምህርቶችን እንድትማር እማፀናለሁ።
ትልቁ ነገር Selam/ ነው ። Selam/ ካለ ፍቅር አለ። ፍቅር ካለ መከባበር አለ። መከባበር ካለ መኖር አለ። Selam/ እንሁን።
-
- Member+
- Posts: 8565
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: በአስገድዶ መድፈር ወንጀሎች በኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ የያዘችው ክልላችን ትግራይ መንፈሳዊ ትምህርቶችን እንድትማር እማፀናለሁ።
ተኽላይ አሽብር ይባላል። የሕወሃት ብሪጋዴር ጀኔራል ነው። በውክልና ጦርነቱ ወቅት የሻዕቢያ መድፍና ሞርታር መቋቋም አቅቷቸው ከጦር ሜዳ ይሸሹ የነበሩትን የትግራይ ወጣቶችና ታዳጊ ህፃናትን በጥይት በሉዋቸው የሚል ትእዛዝ በመስጠት በሺዎች የሚቆጠሩ ተጋሩ ወጣቶችን ቆሞ ያስረሸነ ወንጀለኛ ነው። ዛሬ ጨካኙ አውሬ ለፍርድ መቅረብ ሲገባው አይኑን በጨው አጥቦ ስለ Selam/ ሊሰብከን ብቅ ብሏል። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ