Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11172
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ወይ ጉድ! የመንግሥቱ ኃ/ማርያም ልጅ (ዶ/ር ትዕግስት) ስለ እራሷ ጎሳ ማንነት ከእናት አባቷ ሳይሆን ከሰው ሰማች! በነገራችን ላይ የፋኖ ደጋፊነች።

Post by Abere » 11 Apr 2024, 13:23

ወይ ጉድ! የመንግሥቱ ኃ/ማርያም ልጅ (ዶ/ር ትዕግስት) ስለ እራሷ ጎሳ ማንነት ከእናት አባቷ ሳይሆን ከሰው ሰማች! በነገራችን ላይ የፋኖ ደጋፊነች።

መንጌ የሸዋ አማራ ነው ይባላል።

Abere
Senior Member
Posts: 11172
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ወይ ጉድ! የመንግሥቱ ኃ/ማርያም ልጅ (ዶ/ር ትዕግስት) ስለ እራሷ ጎሳ ማንነት ከእናት አባቷ ሳይሆን ከሰው ሰማች! በነገራችን ላይ የፋኖ ደጋፊነች።

Post by Abere » 11 Apr 2024, 13:34

ይላል መንጌ:-

<< እኔ የኢትዮጵያን ህዝብ ፊደል እንጅ ዘር አላስቆጠርኩም። >>
<< ከራስ ካሳር (ኤርትራ) እስከ ሞያሌ (ባሌ) ድንበር ጠበቅኩኝ እንጅ እየገነጠልኩ አገር አልሸጥኩም >>



Post Reply