Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

eden
Member+
Posts: 9283
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Post by eden » 01 Apr 2024, 07:36


DefendTheTruth
Member+
Posts: 9959
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ሲሳይ ከእውቋ ጋዜጠኛ የደረሰባቸው የሰላ ትችት

Post by DefendTheTruth » 01 Apr 2024, 09:27

የሳለ ትችት?

ዋዉ! ይህ አባበል፣ እኛም ፋኖ ነን የምለዉ የዚያ የወንda ገርdu eden ተብዬው አባበላን ትዝ አስባለኝ።

በጣም ቀንደኛ የወያኔ አፈ-ቀላጤ ሆኖ ስያበቃ፣ ወያኔ ስደረመስበት ሁላችንም ፋኖ (በአማራ ስም) ነን ማላቱን ይዞ ብቅ አለ። አሁን ሲሳይ አገና ጉዱን አጋለጠበት ና የሳለ በምል አባባል ተመልሶ ብቅ አለ። ጉድ እንደሆን አያዉቅም። ግፋበት በሉት!

Post Reply