<<< ትግራይን ሃገር ለማድረግ ውጭ አገር በሚኖሩ ልጆቿ የተከፈለ የማይታመን መስዋእትነት። >>>
Posted: 28 Mar 2024, 03:16
ከተለያዩ የአውሮፓ አገሮች ተሰባስበው የኤርትራውያን ፌስቲቫልን ለመበጥበጥ እና የኤርትራውያንን ስም ለማጠልሸት ዎደ ጀርመን አገር ከተጓዙ በኋላ ከፖሊስ ጋር የተጋጩ የወያኔ ካድሬዎች እና ጭፍን ደጋፊዎች፣ 457ቱ ከባድ የሽብርተኝነት ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በጀርመን ፖሊስ ቁጥጥር ስር ሲገኙ፣ 679 ደግሞ በሽብርተኝነት ወንጀል ምርመራ እየተካሄደባቸው ነው ተብሏል።
<<የውጭ አገር የቲ.ዲ.ኤፍ ክንፍ ነን>> ብለው የሚናገሩ እነኚህ የትግራይ ተወላጆች የትግራይን ነፃነት ለማረጋገጥ አስፈላጊውን መስዋእትነት ለመክፈል ዙጉጁ ነንም ብለዋል። ትግራይ ትስዕር!! Tigray wird sich durchsetzen!
<<የውጭ አገር የቲ.ዲ.ኤፍ ክንፍ ነን>> ብለው የሚናገሩ እነኚህ የትግራይ ተወላጆች የትግራይን ነፃነት ለማረጋገጥ አስፈላጊውን መስዋእትነት ለመክፈል ዙጉጁ ነንም ብለዋል። ትግራይ ትስዕር!! Tigray wird sich durchsetzen!