-
- Senior Member+
- Posts: 30924
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
መሬትና ባንክ የሚሰርቀው የጎሳ ቢሮ ከበርቴ የማትሪክ ፈተና ቢሰርቅ ምን ያስገርማል?!
መፍትሄው ግን ተማሪ የተወሰነ ኮሌጅ ውስጥ ለመመዝገብ ሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያው ማትሪክ በተጨማሪ የኮሌጅ መግቢያ ፈተና መውሰድ ግዴታው መሆን አለበት! ይህን መፍትሄ ለፕሮፌር ብርሃኑ አድርሱልኝ! 2ኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ማለት ኮሌጅ መግቢያ ማለት አይደለም!!