Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30924
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

መሬትና ባንክ የሚሰርቀው የጎሳ ቢሮ ከበርቴ የማትሪክ ፈተና ቢሰርቅ ምን ያስገርማል?!

Post by Horus » 18 Mar 2022, 23:43

መፍትሄው ግን ተማሪ የተወሰነ ኮሌጅ ውስጥ ለመመዝገብ ሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያው ማትሪክ በተጨማሪ የኮሌጅ መግቢያ ፈተና መውሰድ ግዴታው መሆን አለበት! ይህን መፍትሄ ለፕሮፌር ብርሃኑ አድርሱልኝ! 2ኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ማለት ኮሌጅ መግቢያ ማለት አይደለም!!