Please wait, video is loading...
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
-
- Senior Member
- Posts: 11135
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: "ሃገሪቱ ከሚገባ በላይ ተጎድታለች እንጂ ኣልበለፀገችም። ትግራዮች ለማጥፋት ተብሎ፡ ጥፋቱ የጋራ እየሆነ ነው ያለው ኣሁን።" ብፁእ ወቅዱስ ኣቡነ ማትያስ ርእስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጲያ
[በመልክ በመልኩ ጉዳይን ማስረዳት ከአድማጭ ቅቡልነትን እና አክብሮትን ያተርፋል።
<ትግራዮችን ለማጥፋት> የሚለው 100% ሀሰት ሲሆን፤ በሌላ አንጻር ደግሞ <ወያኔ ትህነግን ለማጥፋት> የሚለው ግን 100% እውነት ነው። ትግራዮችን ለማጥፋት የሚለው የካድሬኛ እንጅ የመንፈስ አባቶች አባባል አይደለም። ስለዚህ ካድሬን ከመንፈስ አባቶች እንለያይ። ለመሆኑ በውርጋጥ ወያኔዎች የወሲብ ጥቃት ስለተፈጸመባቸው መናኩሳት ማን ይናገርላቸው?
<ትግራዮችን ለማጥፋት> የሚለው 100% ሀሰት ሲሆን፤ በሌላ አንጻር ደግሞ <ወያኔ ትህነግን ለማጥፋት> የሚለው ግን 100% እውነት ነው። ትግራዮችን ለማጥፋት የሚለው የካድሬኛ እንጅ የመንፈስ አባቶች አባባል አይደለም። ስለዚህ ካድሬን ከመንፈስ አባቶች እንለያይ። ለመሆኑ በውርጋጥ ወያኔዎች የወሲብ ጥቃት ስለተፈጸመባቸው መናኩሳት ማን ይናገርላቸው?