Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

በስመአም! የወሎ ኦሮሞ እስረኞች ዝውውር

Post by sarcasm » 17 Mar 2022, 09:25

በወሎ ኦሮሞ ላይ እየሆነ ያለ ግፍ። ያለምንም ጥፋት ኦሮሞ ስለሆኑ ብቻ ከከሚሴ ዙሪያ እና ከጨፋ ዙሪያ ከሚገኙ ቀበሌዎች በብልጥግና የታሰሩ ኦሮሞዎች ናቸው።
ይህ ዛሬ በከሚሴ ውስጥ የሆነ ነው። ይህ ሁሉ ሰው በከሚሴ ደዋ ጨፋ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው የነበሩ ሲሆን በዝህ መልኩ ወደ ከሚሴ ማረሚያ ቤት እየወሰዷቸው ነው።
Please wait, video is loading...

Abere
Senior Member
Posts: 11135
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በስመአም! የወሎ ኦሮሞ እስረኞች ዝውውር

Post by Abere » 17 Mar 2022, 10:27

:lol: The sky is falling! ኧረ! ኡ! ኡ! ሰማይ ተደፋ - የውሸታሙ አውራ ዶሮ ጩኸት። So, what? OLF-Shene is innocent according to the false rooster warning, it is graphic, it is terrible, etc. :mrgreen:

Post Reply