Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

የማይገባቸውን ሽልማትና ውዳሴ እየዞሩ የሚለቃቅሙት ወሴት(ወንድም ሴትም) መአዛ አሸናፊ ተከሰሱ!!

Post by Zreal » 05 Aug 2019, 03:14

የማይገባቸውን ሽልማትና ውዳሴ እየዞሩ የሚለቃቅሙት ወሴት(ወንድም ሴትም) መአዛ አሸናፊ ተከሰሱ!!
===
የቀድሞ ረዳት ጠቅላይ አቃቤህግ እና የፍታብሄር መምሪያ ሀላፊ የኢህአዴግን መንግስት በመቃወም አሁን በስደት ላይ የሚገኙት አቶ አለማየሁ ዘመድኩን ( Alemayehu Mengesha) ስለ ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ተከታዩን መረጃ አጋርተዉናል

"ድፍረት" በሚባል በአለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ እውቅና ያገኘው እና እነ Angelina Jolie"በከፍተኛ ሁኔታ የደገፉት እና የተሳተፉበት ፊልም መሰረቱ ወሪ/ት አበራሽ በቀለ ድሪባ በአርሲ ዞን በተፈጸመባት የጠለፋ ፣የአስገድዶ መድፈር እና የእገታ ሕገ ወጥ ድርጊት አበራሽ ደፋሪውን በራሱ ክላሽንኮፍ ጠብመንጃ መሳሪያ ገድላ እጁን ለፖሊስ በመስጠትዋ ጉዳዩ በኦሮሚያ ፖሊስ ተጣርቶ በኦሮሚያ አቃቤ ህግ አማካይነት በዞን ፍርድ ቤት የወንጀል ክስ ይቀርብባታል ።በዛን ወቅት በሴቶች ላይ በጾታቸው ምክንያት ለሚደርስባቸው ጥቃት የህግ እና ሌሎች ድጋፎች የሚያደርገው እና በውቅቱ በወ/ሮ መአዛ አሸናፊ(የአሁንዋ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዘዳንት ) ይመራ የነበረው "የሴት የህግ ባለሞያዎች ማህበረ"የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት አስገድዶ ሊደፍራት በነበረው ግለሰብ ግድያ የተጠረጠርችውና በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላ የነበረችውን ወ/ሪት አበራሽ በቀልን በጥብቅናና የህግ ምክር አገልግሎት ለመስጠት የሴት የህግ ባለሞያዎች ማህበር ይወስናል ።ጉዳዩን እንዲከታተሉ አሁን በህይወት የሌሉትን ጠበቃ ወ/ሮ እታገኘሁ ለሜሳን ይመድባል ።

ወ/ሮ እታገኘሁ ለሜሳ ይህንን ጉዳይ ለመከታተል ከአዲስ አበባ መኖሪያቸው ገዳዩ ወደሚታይበት ዞን ፍርድ ቤት አሰላ እየተመላለሱ ከፍተኛ ጥረት እና የሞያ ክህሎት በታከለበት ሁኔታ ወሪ/ት አበራሽን ከወንጀሉ ክስ ነጻ መሆኖን ፍርድ ቤት ይወስናል ከእስርም ትፈታለች ።

የወ/ሪት አበራሽ ከወንጀሉ ክስ ነጻ መለቀቅ የጠበቃዋ የወ/ሮ እታገኝ ጥረት መሆኑን እኔ በግሌ በቅርበት አውቃለሁ።አብዛኛው የህጉ ማህበረሰብም ይህንን ያውቃል።የወ/ሪት አበራሽ እውነተኛ ታሪክ በቢቢሲ ዘጋቢ ፊልም የተሰራበት ከመሆኑ ባሻገር "ድፍረት" በሚል ርእስ ፊልም ተሰርቶበት ፊልሙ የተለያዩ ሽልማቶችን ለማሸነፍ በቃ።ይህንን ጉዳይ በከፍተኛ የሞያ ብቃት ለውጤት ያበቁት ጠበቃ እታገኝ ለሜሳ በድንገት ከዚህ አለም በሞት ይለያሉ።

ለማንም ግልጽ ባልሆነ መንገድ ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ይህንን ጉዳይ ለውጤት ያበቁ የህግ ባለሞያ እየተባሉ ሽልማት እና ሙገሳ ሲዥጎደጎድላቸው "የለም እኔ አይደለሁም ወ/ሮ እታገኝ ናት የጉዳዩ ባለቤት እና ለውጤት ያበቃችው"ብለው እውነተኛ ምስክርነት ሲሰጡ እና ሽልማቱ ወደወ/ሮ እታገኝ ወራሾች እንዲተላለፍ ሲያደርጉ አይታዩም ።ይልቁንም በሳቸው ልዩ ጥረት አበራሽ ነጻ እንደወጣች በየአደባባዩ ሲናገሩ ይስተዋላሉ ።እዚህ ዋሽግተን ዲሲም ባለፈው ሲድ የተባለ ድርጅት ሽልማት አበርክቶላቸዋል ። በቅርቡ በኢትዮጵያ ኤምባሲ እና በጣይቱ ማዕከል ሌላ የሙገሳና የሽልማት ፕሮግራም ተደርጎላቸዋል።የማይገባቸውን ሽልማት እና ክብር በመውሰዳቸው ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ከሌሎች ተከሳሾች ጋር እሳቸው በፕሬዘዳንትነት በሚመሩት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በይግባኝ የፍትሐብሔር መዝገብ ቁጥር 158041 በይግባኝ የፍታብሄር ክስ ቀርቦባቸው ጉዳዩ በችሎት እየተመረመር ይገኛል ።

ክብርት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ባልዋሉበት እና ባላከናወኑት ጉዳይ ክብር እና ሞገስ ሲቸራቸው "ህሊናቸው" ሳይጠይቃቸው እንዴት በጸጋ ይቀበሉታል? የወ/ሮ እታገኝ ወራሾች በወ/ሮ መአዛ ላይ እሳቸው በሚመሩት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረቡት የፍታሐብሔር ክርክር ያለተጽእኖ አድልዎ ይታይ ይሆን ወይ?



Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: የማይገባቸውን ሽልማትና ውዳሴ እየዞሩ የሚለቃቅሙት ወሴት(ወንድም ሴትም) መአዛ አሸናፊ ተከሰሱ!!

Post by Abdelaziz » 05 Aug 2019, 03:59

Do you look at her mouth? It looks like a monkey's anu'zz. Remember, Abiot madiat's feminine lips also look like a female ape's lips. This tr'ansgender Maza has the face of a dog and the chin part of her extremely abnormal face looks like that of a donkey. Since the day she declared war over Tigray, This former-NGO she'male is scared to death, thinking debreporno might come overnight to slap like he slapped demekech. We will se if debreporno loses or wins the wrestling against meshrefet hiding in she'male maza skirt.

Kuasmeda
Member+
Posts: 6387
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: የማይገባቸውን ሽልማትና ውዳሴ እየዞሩ የሚለቃቅሙት ወሴት(ወንድም ሴትም) መአዛ አሸናፊ ተከሰሱ!!

Post by Kuasmeda » 05 Aug 2019, 05:11

AZTZA AREGIT BUTANA! THIS ONE IS A MONKEY :lol: :lol: :lol: :lol:
Abdelaziz wrote:
05 Aug 2019, 03:59
Do you look at her mouth? It looks like a monkey's anu'zz. Remember, Abiot madiat's feminine lips also look like a female ape's lips. This tr'ansgender Maza has the face of a dog and the chin part of her extremely abnormal face looks like that of a donkey. Since the day she declared war over Tigray, This former-NGO she'male is scared to death, thinking debreporno might come overnight to slap like he slapped demekech. We will se if debreporno loses or wins the wrestling against meshrefet hiding in she'male maza skirt.

banebris2013
Member
Posts: 821
Joined: 09 Apr 2013, 20:53

Re: የማይገባቸውን ሽልማትና ውዳሴ እየዞሩ የሚለቃቅሙት ወሴት(ወንድም ሴትም) መአዛ አሸናፊ ተከሰሱ!!

Post by banebris2013 » 05 Aug 2019, 09:23

Zreal wrote:
05 Aug 2019, 03:14
የማይገባቸውን ሽልማትና ውዳሴ እየዞሩ የሚለቃቅሙት ወሴት(ወንድም ሴትም) መአዛ አሸናፊ ተከሰሱ!!
===
የቀድሞ ረዳት ጠቅላይ አቃቤህግ እና የፍታብሄር መምሪያ ሀላፊ የኢህአዴግን መንግስት በመቃወም አሁን በስደት ላይ የሚገኙት አቶ አለማየሁ ዘመድኩን ( Alemayehu Mengesha) ስለ ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ተከታዩን መረጃ አጋርተዉናል

"ድፍረት" በሚባል በአለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ እውቅና ያገኘው እና እነ Angelina Jolie"በከፍተኛ ሁኔታ የደገፉት እና የተሳተፉበት ፊልም መሰረቱ ወሪ/ት አበራሽ በቀለ ድሪባ በአርሲ ዞን በተፈጸመባት የጠለፋ ፣የአስገድዶ መድፈር እና የእገታ ሕገ ወጥ ድርጊት አበራሽ ደፋሪውን በራሱ ክላሽንኮፍ ጠብመንጃ መሳሪያ ገድላ እጁን ለፖሊስ በመስጠትዋ ጉዳዩ በኦሮሚያ ፖሊስ ተጣርቶ በኦሮሚያ አቃቤ ህግ አማካይነት በዞን ፍርድ ቤት የወንጀል ክስ ይቀርብባታል ።በዛን ወቅት በሴቶች ላይ በጾታቸው ምክንያት ለሚደርስባቸው ጥቃት የህግ እና ሌሎች ድጋፎች የሚያደርገው እና በውቅቱ በወ/ሮ መአዛ አሸናፊ(የአሁንዋ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዘዳንት ) ይመራ የነበረው "የሴት የህግ ባለሞያዎች ማህበረ"የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት አስገድዶ ሊደፍራት በነበረው ግለሰብ ግድያ የተጠረጠርችውና በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላ የነበረችውን ወ/ሪት አበራሽ በቀልን በጥብቅናና የህግ ምክር አገልግሎት ለመስጠት የሴት የህግ ባለሞያዎች ማህበር ይወስናል ።ጉዳዩን እንዲከታተሉ አሁን በህይወት የሌሉትን ጠበቃ ወ/ሮ እታገኘሁ ለሜሳን ይመድባል ።

ወ/ሮ እታገኘሁ ለሜሳ ይህንን ጉዳይ ለመከታተል ከአዲስ አበባ መኖሪያቸው ገዳዩ ወደሚታይበት ዞን ፍርድ ቤት አሰላ እየተመላለሱ ከፍተኛ ጥረት እና የሞያ ክህሎት በታከለበት ሁኔታ ወሪ/ት አበራሽን ከወንጀሉ ክስ ነጻ መሆኖን ፍርድ ቤት ይወስናል ከእስርም ትፈታለች ።

የወ/ሪት አበራሽ ከወንጀሉ ክስ ነጻ መለቀቅ የጠበቃዋ የወ/ሮ እታገኝ ጥረት መሆኑን እኔ በግሌ በቅርበት አውቃለሁ።አብዛኛው የህጉ ማህበረሰብም ይህንን ያውቃል።የወ/ሪት አበራሽ እውነተኛ ታሪክ በቢቢሲ ዘጋቢ ፊልም የተሰራበት ከመሆኑ ባሻገር "ድፍረት" በሚል ርእስ ፊልም ተሰርቶበት ፊልሙ የተለያዩ ሽልማቶችን ለማሸነፍ በቃ።ይህንን ጉዳይ በከፍተኛ የሞያ ብቃት ለውጤት ያበቁት ጠበቃ እታገኝ ለሜሳ በድንገት ከዚህ አለም በሞት ይለያሉ።

ለማንም ግልጽ ባልሆነ መንገድ ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ይህንን ጉዳይ ለውጤት ያበቁ የህግ ባለሞያ እየተባሉ ሽልማት እና ሙገሳ ሲዥጎደጎድላቸው "የለም እኔ አይደለሁም ወ/ሮ እታገኝ ናት የጉዳዩ ባለቤት እና ለውጤት ያበቃችው"ብለው እውነተኛ ምስክርነት ሲሰጡ እና ሽልማቱ ወደወ/ሮ እታገኝ ወራሾች እንዲተላለፍ ሲያደርጉ አይታዩም ።ይልቁንም በሳቸው ልዩ ጥረት አበራሽ ነጻ እንደወጣች በየአደባባዩ ሲናገሩ ይስተዋላሉ ።እዚህ ዋሽግተን ዲሲም ባለፈው ሲድ የተባለ ድርጅት ሽልማት አበርክቶላቸዋል ። በቅርቡ በኢትዮጵያ ኤምባሲ እና በጣይቱ ማዕከል ሌላ የሙገሳና የሽልማት ፕሮግራም ተደርጎላቸዋል።የማይገባቸውን ሽልማት እና ክብር በመውሰዳቸው ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ከሌሎች ተከሳሾች ጋር እሳቸው በፕሬዘዳንትነት በሚመሩት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በይግባኝ የፍትሐብሔር መዝገብ ቁጥር 158041 በይግባኝ የፍታብሄር ክስ ቀርቦባቸው ጉዳዩ በችሎት እየተመረመር ይገኛል ።

ክብርት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ባልዋሉበት እና ባላከናወኑት ጉዳይ ክብር እና ሞገስ ሲቸራቸው "ህሊናቸው" ሳይጠይቃቸው እንዴት በጸጋ ይቀበሉታል? የወ/ሮ እታገኝ ወራሾች በወ/ሮ መአዛ ላይ እሳቸው በሚመሩት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረቡት የፍታሐብሔር ክርክር ያለተጽእኖ አድልዎ ይታይ ይሆን ወይ?


"በዛን ወቅት በሴቶች ላይ በጾታቸው ምክንያት ለሚደርስባቸው ጥቃት የህግ እና ሌሎች ድጋፎች የሚያደርገው እና በውቅቱ በወ/ሮ መአዛ አሸናፊ(የአሁንዋ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዘዳንት ) ይመራ የነበረው "የሴት የህግ ባለሞያዎች ማህበረ"የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት አስገድዶ ሊደፍራት በነበረው ግለሰብ ግድያ የተጠረጠርችውና በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላ የነበረችውን ወ/ሪት አበራሽ በቀልን በጥብቅናና የህግ ምክር አገልግሎት ለመስጠት የሴት የህግ ባለሞያዎች ማህበር ይወስናል ።ጉዳዩን እንዲከታተሉ አሁን በህይወት የሌሉትን ጠበቃ ወ/ሮ እታገኘሁ ለሜሳን ይመድባል" ።
The writer is witnessing against himself. just because of what is highlighted above. It looks more of jealousy than exposing.

Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: የማይገባቸውን ሽልማትና ውዳሴ እየዞሩ የሚለቃቅሙት ወሴት(ወንድም ሴትም) መአዛ አሸናፊ ተከሰሱ!!

Post by Zreal » 05 Aug 2019, 09:38

Giving limited advice and support here and there on the matter does not mean s/he was the main person who took the case until the end.

There writer is accusing She-male Maza Ashenafi when she started to behave as if she was the main person in the case and start to collect all the prizes and awards which she does not deserve.

banebris2013 wrote:
05 Aug 2019, 09:23

"በዛን ወቅት በሴቶች ላይ በጾታቸው ምክንያት ለሚደርስባቸው ጥቃት የህግ እና ሌሎች ድጋፎች የሚያደርገው እና በውቅቱ በወ/ሮ መአዛ አሸናፊ(የአሁንዋ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዘዳንት ) ይመራ የነበረው "የሴት የህግ ባለሞያዎች ማህበረ"የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት አስገድዶ ሊደፍራት በነበረው ግለሰብ ግድያ የተጠረጠርችውና በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላ የነበረችውን ወ/ሪት አበራሽ በቀልን በጥብቅናና የህግ ምክር አገልግሎት ለመስጠት የሴት የህግ ባለሞያዎች ማህበር ይወስናል ።ጉዳዩን እንዲከታተሉ አሁን በህይወት የሌሉትን ጠበቃ ወ/ሮ እታገኘሁ ለሜሳን ይመድባል" ።
The writer is witnessing against himself. just because of what is highlighted above. It looks more of jealousy than exposing.

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: የማይገባቸውን ሽልማትና ውዳሴ እየዞሩ የሚለቃቅሙት ወሴት(ወንድም ሴትም) መአዛ አሸናፊ ተከሰሱ!!

Post by Sam Ebalalehu » 05 Aug 2019, 09:39

banberis2013, you quoted him well. A woman who led the organization — one could reasonably argue — made it easy for the lawyer to represent the victim. Had the organization that Meaza led not been existed, the victim might not have gotten justice. And the lawyer who fought in the victim behalf might not known the case let alone representing the victim in court.

banebris2013
Member
Posts: 821
Joined: 09 Apr 2013, 20:53

Re: የማይገባቸውን ሽልማትና ውዳሴ እየዞሩ የሚለቃቅሙት ወሴት(ወንድም ሴትም) መአዛ አሸናፊ ተከሰሱ!!

Post by banebris2013 » 06 Aug 2019, 03:05

Sam Ebalalehu wrote:
05 Aug 2019, 09:39
banberis2013, you quoted him well. A woman who led the organization — one could reasonably argue — made it easy for the lawyer to represent the victim. Had the organization that Meaza led not been existed, the victim might not have gotten justice. And the lawyer who fought in the victim behalf might not known the case let alone representing the victim in court.
You are absolutely right and that was exactly my point.

Post Reply