Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Fed_Up
Senior Member+
Posts: 20813
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

ማን ይናገር የነበረ..ማን ያርዳ የቀበረ:: ደርግን ያሽነፈው ሻቢያ ነው ይላሉ የደርግ የጦርመሪ ሻለቃ

Post by Fed_Up » 26 Jul 2019, 13:35

እውነትን ተናግሮ በመሸበት ማደር ይሏችሆል እንዲህ ነው::



የባድመ ጉዳይ ላይ ግን የግንዛቤ እጥረት ያለ ይመስለኛል.. ግን ይሁን ብለናል::

እናመሰግናለን ሻለቃ እውነት በመውደዶ::