Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
fana-solo
Member
Posts: 528
Joined: 11 Jun 2019, 01:43

መቐለ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሀሳብ ማመንጫ ማእከል ሆና ትቀጥላለች! ( ሕርር በል ጸላኢ ህዝቢ ትግራይ)

Post by fana-solo » 24 Jul 2019, 15:54

መቐለ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሀሳብ ማመንጫ ማእከል ሆና ቀጥላለች!

#ኦቦ #በቀለ #ገርባ፣የውይይት ጽሁፍ አቅራቢ
ሐሙስ ሐምሌ 18/2011 ዓ/ም፣ከጠዋቱ 4 ሰዓት ላይ

በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ዓዲ ሓቂ ግቢ፣በፌደራሊዝም እና በኢትዮጵያ ቀጣይ እጣ ፈንታ ላይ ውይይት ምክክር ይደረጋል።

#ትግራይ_ቱደይ