-
- Member+
- Posts: 7148
- Joined: 14 Feb 2021, 15:24
ድልድይ አስመርቃለሁ ብሎ ህዶ በፋኖ ሞርተር ተስቶ ከ17 ደቂቃ የጎጃም ቆይታ ቦሀላ ፈርጥጦ አመለጠ
አይይይይይይይይ
Last edited by union on 12 May 2024, 23:33, edited 1 time in total.
-
- Senior Member
- Posts: 13170
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
Re: ድልድይ አስመርቃለሁ ብሎ ህዶ በፋኖ ምርተር ተስቶ ከ17 ደቂቃ የጎጃም ቆይታ ቦሀላ ፈርጥጦ አመለጠ
union the butcher of Mai-Kadra, please stop butchering the Amharic language.
Write in your mother tongue -- Tigray Tigrigna. ላውዚ ማውዚ
Write in your mother tongue -- Tigray Tigrigna. ላውዚ ማውዚ
-
- Senior Member
- Posts: 12176
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Re: ድልድይ አስመርቃለሁ ብሎ ህዶ በፋኖ ምርተር ተስቶ ከ17 ደቂቃ የጎጃም ቆይታ ቦሀላ ፈርጥጦ አመለጠ
የሻቢያ አልቅቶች ኢትዮጵያ መረጃ ላይ በአማርኛ ግጥም አድርገው እየፃፉና አማርኛ እያነበቡ ኢትዮጵያውያኖችን በቋንቋችሁ ተጠቀሙ ሲሉ፣ ምን ያህል ልባቸው የተቆለመመ ድንጋይ ራስና ዕርጉም መሆናቸውን ያረጋግጡልናል።
-
- Member+
- Posts: 7148
- Joined: 14 Feb 2021, 15:24
Re: ድልድይ አስመርቃለሁ ብሎ ህዶ በፋኖ ምርተር ተስቶ ከ17 ደቂቃ የጎጃም ቆይታ ቦሀላ ፈርጥጦ አመለጠ
ያጣ ሌባ ተሳድቦ ይሄዳል ነው ነገሩ።
እነሱ የተስፍዬ ገብረ እባብን አላማ ለማሳካት 24 ሰአት ሲጋጋጡ የነበሩ፣ የኢትዮጵያ ህዝብ እርስ በእርስ እንዲባላ ጥርሳቸውን ነክሰው እድሜያቸውን በሙሉ ሲሰሩ የነበሩ፣ የአኖሌ ሀውልትን የገነቡ፣ 2.5 million ኦሮሞ እና ትግሬ ያስገደሉ፣ ማንኛውንም የምዕራባዊያንን እቅድ አስፈፃሚ ሴጣን የሆኑ ቀንደኛ ጠላቶቻችን ናቸው አስከሪ ሻቢይ ማለት።
ግን አልተሳካም። እነሱ የቆፈሩት ጉድጓድ ውስጥ ገብተዋል። መውጫም የላቸው። እንደጉድ ሴጣን ጨፍጭፍአቸው depopulated አድርጓቸዋል። በጠኔ በችጋር ለብልቦአቸዋል፣ ምግብ ፍለጋ አንከራቷቸዋል
እነሱ የተስፍዬ ገብረ እባብን አላማ ለማሳካት 24 ሰአት ሲጋጋጡ የነበሩ፣ የኢትዮጵያ ህዝብ እርስ በእርስ እንዲባላ ጥርሳቸውን ነክሰው እድሜያቸውን በሙሉ ሲሰሩ የነበሩ፣ የአኖሌ ሀውልትን የገነቡ፣ 2.5 million ኦሮሞ እና ትግሬ ያስገደሉ፣ ማንኛውንም የምዕራባዊያንን እቅድ አስፈፃሚ ሴጣን የሆኑ ቀንደኛ ጠላቶቻችን ናቸው አስከሪ ሻቢይ ማለት።
ግን አልተሳካም። እነሱ የቆፈሩት ጉድጓድ ውስጥ ገብተዋል። መውጫም የላቸው። እንደጉድ ሴጣን ጨፍጭፍአቸው depopulated አድርጓቸዋል። በጠኔ በችጋር ለብልቦአቸዋል፣ ምግብ ፍለጋ አንከራቷቸዋል